አዋጁ በክልሎች ላይ ጫናውን ያበረታዋል ተብሎ ተተችቷል
TRACK

አዋጁ በክልሎች ላይ ጫናውን ያበረታዋል ተብሎ ተተችቷል

Avatar

መጋቢት 11፣2016

ከዚህ ቀደም እንደ መንገድ፣ የባቡር መስመር ግንባታ እና መሰል በፌዴራል መንግስት ለሚሰሩ መሰረተ ልማቶች ከቦታቸው ለሚነሱ ሰዎች ካሣ ይከፈል የነበረው በፕሮጀክቱ ባለቤት እንደነበር ይታወቃል፡፡

አሁን ይህን አሰራር የሚሽር እና ካሣውን ክልሎች እንዲከፍሉ የሚደነግግ ረቂቅ ህግ ለህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ቀርቧል፡፡

አዋጁ በክልሎች ላይ ጫናውን ያበረታዋል ተብሎም ተተችቷል፡፡

ያሬድ እንዳሻው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የካሣ_ክፍያ #የባቡር_መስመር_ግንባታ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar