ታህሳስ 30፣2016
ከ10 ዓመት በፊት በአንድ ጊዜ 10 የስኳር ፋብሪካዎችን ለመገንባት ቢታሰብም ፋብሪካዎቹ መጠናቀቅ አቅቷቸው፣ እዳውም እየተገፈገፈ ነው፡፡
የስኳር ፍላጎቱንም በሀገር ውስጥ ምርት መሸፈን አልተቻለም፡፡
በግንባታ ላይ ካሉት ፋብሪካዎችም የተወሰኑት ለሽያጭ ቀርበዋል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ስኳር #የስኳር_ፋብሪካዎች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments