የምክክር ኮሚሽን አጀንዳ ሆነው የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮችን የመምረጡን ስራ በመጪዎቹ 2 ሳምንታት እጀምራለሁ አለ
TRACK

የምክክር ኮሚሽን አጀንዳ ሆነው የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮችን የመምረጡን ስራ በመጪዎቹ 2 ሳምንታት እጀምራለሁ አለ

Avatar

ግንቦት 9፣2016

የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ለምክክሩ አጀንዳ ሆነው የሚቀርቡ ርዕሰ ጉዳዮችን የመምረጡን ስራ በመጪዎቹ 2 ሳምንታት እጀምራለሁ አለ፡፡

የፖለቲካ ፓርቲዎችን ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትና ማህበራት የድርሻቸውን እንዲወጡ በጠየቀው መሰረት አጀንዳዎችን ለይተው እያቀረቡለት መሆኑን ተናግሯል፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የፖለቲካ ፓርቲዎች #ሀገራዊ_ምክክር_ኮሚሽን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar