3 plays
ጥር 29/2018
በ2018 በጀት ዓመት በመንፈቅ ጊዜ 52.26 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ተናገረ።
አጠቃላይ ወጪው ደግሞ 52.02 ቢሊዮን ብር መሆኑን አንስቷል።
Comments