በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር የሚወጣውን ጫት ማስቀረት አልተቻለም ተብሏል
TRACK

በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር የሚወጣውን ጫት ማስቀረት አልተቻለም ተብሏል

00:00

ጥቅምት 7፣2016

ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ገበያ እያቀረበች ከፍ ያለ የውጭ ምንዛሬ ከምታገኝበት ምርት መካከል ጫት አንዱ ነው፡፡

ይሁንና በንግድ ሥርዓቱ ችግር ምክንያት በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር የመውጣቱን ችግር ማስቀረት አልተቻለም፡፡

ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

00:00