ለመሆኑ የከተማ አስተዳደሩ ያወጣው ትዕዛዝ ከህግ አኳያ እንዴት ይታያል?
TRACK

ለመሆኑ የከተማ አስተዳደሩ ያወጣው ትዕዛዝ ከህግ አኳያ እንዴት ይታያል?

Avatar

ሚያዝያ 17 2017

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቤቶች አምሽተው ይሰሩ ሲል በቅርቡ ትዕዛዝ መሰጠቱ ይታወሳል፡፡

የከተማ አስተዳደሩ ከትዕዛዙ በተጨማሪ አምሽቶ ለመስራት የሚያስችል የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲኖርና የፀጥታውም ሁኔታ አስተማማኝ እንዲሆን ማድረጉንም ተናግሯል፡፡
ለመሆኑ የከተማ አስተዳደሩ ያወጣው ትዕዛዝ ከህግ አኳያ እንዴት ይታያል

Comments

Avatar