በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር  ከግብርና ምርቶች የታሰበውን ያህል ውጤት እየተገኘ አለመሆኑን  ተነገረ
TRACK

በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ከግብርና ምርቶች የታሰበውን ያህል ውጤት እየተገኘ አለመሆኑን ተነገረ

Avatar

የካቲት 15፣2016

በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ምክንያት ከግብርና ምርቶች የታሰበውን ያህል ውጤት እየተገኘ አለመሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ተናገረ፡፡

ባለፉት 6 ወራት 250,000 ሄክታር መሬት በመስኖ ስንዴ ለመሸፈን ቢታቀድም በዘር የተሸፈነው 68,000 ሄክታሩ ብቻ ነው ተብሏል፡፡

ምንታምር ፀጋው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #መስኖ #ስንዴ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar