ኢትዮጵያ ከአጠቃላይ የቡና ሃብቷ ቆልታ ከነወዙ ወደ ውጭ የምትልከው ከ 1 በመቶ አይበልጥም ተባለ
TRACK

ኢትዮጵያ ከአጠቃላይ የቡና ሃብቷ ቆልታ ከነወዙ ወደ ውጭ የምትልከው ከ 1 በመቶ አይበልጥም ተባለ

Avatar

የካቲት 1፣2016

ኢትዮጵያ ከአጠቃላይ የቡና ሃብቷ ውስጥ ቆልታ ከነወዙ ወደ ውጭ ሀገር የምትልከው ከ 1 በመቶ አይበልጥም ተባለ፡፡

ቡናን እሴት ጨምሮ ለመካክ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የቡና ቆልቶ ላኪዎች ማህበር ተናግሯል፡፡

የኔነህ ሲሳይ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የቡና_ሃብት #ቡና

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar