የካቲት 1፣2016
ኢትዮጵያ ከአጠቃላይ የቡና ሃብቷ ውስጥ ቆልታ ከነወዙ ወደ ውጭ ሀገር የምትልከው ከ 1 በመቶ አይበልጥም ተባለ፡፡
ቡናን እሴት ጨምሮ ለመካክ እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ የቡና ቆልቶ ላኪዎች ማህበር ተናግሯል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የቡና_ሃብት #ቡና
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments