ሸገር የጠየቃቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ህጋዊ እርምጃን ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ ውሳኔን የሚጠይቅ በመሆኑ ግቡን አላሳካም ይላሉ
TRACK

ሸገር የጠየቃቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ህጋዊ እርምጃን ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ ውሳኔን የሚጠይቅ በመሆኑ ግቡን አላሳካም ይላሉ

Avatar

ሰኔ 3፣ 2016

በአማራ ክልል እና እንዳስፈላጊነቱ በሌሎች አካባቢዎችም ለ10 ወራት ስራ ላይ የቆየው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የጊዜ ገደቡ ተጠናቋል፡፡

በአማራ ክልል ያጋጠመውን የፀጥታ ችግር እልባት ለመስጠት አልሞ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንደታሰበው ግቡን መቷል ወይ?

በጉዳዩ ላይ ሸገር የጠየቃቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች ጉዳዩ ህጋዊ እርምጃን ብቻ ሳይሆን ፖለቲካዊ ውሳኔን የሚጠይቅ በመሆኑ ግቡን አላሳካም ይላሉ፡፡

ያሬድ እንዳሻው

Comments

Avatar
Firdos Ahimed

k

There is no more content to load