ጥቅምት 6፣2017
ትናንት ብሔራዊ ባንክ አዲስ መምሪያ ለባንኮች አስተላልፏል፡፡
የውጭ ምንዛሪ አስተዳደርን የተመለከተው እና በባንኩ መግለጫ የተካተተው ይዘት ከዚህ ቀደም ብሔራዊ ባንክ ለባንኮች ያስተላለፈውን መመሪያ የሚሽር ነው፡፡
የውጭ ምንዛሪ ሲገዙና ሲሸጡ የኮሚሽን እና ተያያዥ ክፍያዎችን ከመግዣና መሸጫ ዋጋ ነጥለው ለብቻ እንዲያሳውቁ ወይም ከደንበኞቻቸው ጋር እንዲደራደሩ የሚል ይዘት አለው፡፡
Comments