ታህሳስ 29፣2016
በአዲስ አበባ በተደጋጋሚ የሚደርሰው የትራፊክ አደጋ ላይ መላ ለማበጀት በጉዳዩ ላይ የሚከወኑ ስራዎች በአደጋው ቅድሚያ ተጎጂ የሚሆኑ እግረኞችን ታሳቢ ማድረግ አለባቸው ተባለ፡፡
የትራፊክ ህጉ እንዲሁም የህግ አስከባሪዎች የስነምግባር ጉዳይም ትኩረት እንደሚፈልጉ ተነግሯል፡፡
ምህረት ስዩም
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የትራፊክ_አደጋ #አዲስ_አበባ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments