የካቲት 13፣2016
በአፍሪካ ሀገራት የሚኖረውን የአየር ጠባይ ለውጥን እና የሚያስከትለው ችግር ለመከላከል የቅድመ ማስጠንቀቂያ እርምጃዎች ላይ መበርታት ያስፈልጋል ተባለ፡፡
66ኛው የአፍሪካ የአየር ጠባይ ለውጥ እና እይታ ላይ የኢጋድ አባል ሀገራት እየመከሩ መሆኑን ሰምተናል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ኢጋድ #የአየር_ንብረት_ለውጥ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments