መጋቢት 17፣2016
በተለያዩ አካባቢዎች ላሉ ተፈናቃዮች እና በድርቅ ምክንያት ጎርሰው ለማደር የተቸገሩ የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ተጀመረ፡፡
እስከ ሚያዝያ 30፣2016 ዓ.ም በሚቆየው የገቢ ማሰባሰቢያ ወገኖቻችሁን አግዙ ተብሏል፡፡
ምንታምር ፀጋው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የገቢ_ማሰባሰቢያ #ተፈናቃዮች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments