የካቲት 10 2017
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በአብዛኛው የገቢና የድጋፍ ምንጫቸው አሜሪካ እና አውሮፓ ናቸው፡፡
በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የአሜሪካ መንግስት የውጪ ሀገር የልማት እና የሰብአዊ ድጋፍ እርዳታ ማቋረጣቸውን ተከትሎ በኢትዮጵያ ያሉ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ስብስብ ተቃውሞ ማሰመቱ ይታወሳል፡፡
የካቲት 10 2017
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች በአብዛኛው የገቢና የድጋፍ ምንጫቸው አሜሪካ እና አውሮፓ ናቸው፡፡
በቅርቡ የአሜሪካው ፕሬዘዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የአሜሪካ መንግስት የውጪ ሀገር የልማት እና የሰብአዊ ድጋፍ እርዳታ ማቋረጣቸውን ተከትሎ በኢትዮጵያ ያሉ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች ስብስብ ተቃውሞ ማሰመቱ ይታወሳል፡፡
Comments