ግንቦት 8፣2016
በኢትዮጵያ በህክምና ወጪ መናር ምክንያት ተገቢ ህክምና የማያገኙ እና ወደ ህክምና ተቋማት የማይሄዱ ዜጎች በርካታ ናቸው ተብሏል፡፡
በተለይ ከፍተኛ ከሆነው የኑሮ ውድነት ጋር ተደምሮ የመድሃኒት እና የምርመራ ወጪዎች ዜጎችን እየፈተኑ እንደሆነ ተነግሯል፡፡
ምህረት ስዩም
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የኑሮ_ውድነት #የህክምና_ዋጋ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments