ንግድ ባንክ ያጋጠመው የሲስተም ችግር ምን እንደሆነ በብርቱ እየመረመርኩ ነው ሲል ብሔራዊ ባንክ ተናገረ
TRACK

ንግድ ባንክ ያጋጠመው የሲስተም ችግር ምን እንደሆነ በብርቱ እየመረመርኩ ነው ሲል ብሔራዊ ባንክ ተናገረ

Avatar

መጋቢት 18፣2016

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያጋጠመው የሲስተም ችግር ምን እንደሆነ በብርቱ እየመረመርኩ ነው ሲል ብሔራዊ ባንክ ተናገረ፡፡

ንግድ ባንክ ኪሳራ እንዳላጋጠመው የብሔራዊ ንግድ ባንክ ዋና ገዢ አረጋግጠዋል፡፡

ተህቦ ንጉሴ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ንግድ_ባንክ #ብሔራዊ_ባንክ #ኪሳራ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar