በኢትዮጵያ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ከአጠላቃይ ህዝቡ 17.3 በመቶው  በደም ግፊት ህመም ተጠቂ ሆኖ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
TRACK

በኢትዮጵያ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ከአጠላቃይ ህዝቡ 17.3 በመቶው በደም ግፊት ህመም ተጠቂ ሆኖ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ፡፡

Avatar

ግንቦት 12/2018

በኢትዮጵያ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት ከአጠላቃይ ህዝቡ 17.3 በመቶው በደም ግፊት ህመም ተጠቂ ሆኖ መገኘቱን የጤና ሚኒስቴር ተናገረ፡፡

በዳሰሳው የማህበረሰቡ የጨው አጠቃቀም ከፍ ብሎ ታይቷል፤ ከእንቅስቃሴ የተገደበ አኗኗር እየተለመደ መምጣቱ ችግሩን እንዳያባብሰው ስጋት ፈጥሯል መባሉንም ሰምተናል፡፡

Comments

Avatar