ሚያዝያ 11፣2016
ለሁለት ዓመት የቆየው የሰሜኑ ጦርነት መቋጫ እንዲያገኝ ያደረገው የፕሪቶሪያው ስምምነት በአግባቡ ተግባራዊ እንዲሆን ተጠየቀ፡፡
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) መንግስት ህውሃትን ትጥቅ የማስፈታት ሀላፊነቱን እንዲወጣ ጠይቆ ይህን ባለማድረጉ በዜጎች ላይ ለሚደርሰው ችግር ተጠያቂ ነው ሲል በመግለጫው ተናግሯል፡፡
ያሬድ እንዳሻው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የሰሜኑ_ጦርነት #ኢዜማ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: @ShegerFMRadio102_1
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments