መስከረም 22 2018
እንደ መሬት ፅ/ቤት ያሉ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ተገልጋዩን በማንገላታት ብዙውን ጊዜ ይወቀሳሉ፡፡
የሚሰጡ አገልግሎቶችን ቅልጥፍና ይጨምራል፣ የደንበኞችን እርካታ ይጨምራል በሚል የአንድ መሶብ አገልግሎት ተጀምሯል፡፡
አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት የተለያዩ ተቋማት የሚሰጡትን አገልግሎቶች በዲጂታል እና በቴክኖሎጂ በመታገዝ በአንድ ማዕከል ውስጥ እየሰጡ እንደሆነም ሰምተናል፡፡
13 ተቋማትን ይዞ የጀመረው ማዕከሉ 107 አገልግሎቶች እንዳሉትም ሰምተናል፡፡
Comments