መጋቢት 16፣2016
ኢትዮጵያ ያላትን የውሃ ሀብት በአግባቡ እንድትጠቀምበት ያስችላታል የተባለ ፕሮግራም መሰናዳቱ ተሰማ፡፡
‘’የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር’’ የሚል መጠሪያ የተሰጠው ፕሮግራም ከውሃ ጋር የተገናኙ ችግሮችን ይፈታል ተብሎ ታምኖበታል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የውሃ_ሀብት #ውሃ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments