TRACK
የተለያዩ የምግብ እህሎችንና ሸቀጦችን ይዘው ከጅቡቲ የመጡ ከ150 በላይ መኪኖች አፋር ክልል ሰመራ ላይ ከቆሙ 2 ወር ሊሞላቸው ነው ተባለ
መጋቢት 4 2017
የተለያዩ የምግብ እህሎችንና ሸቀጦችን ይዘው ከጅቡቲ የመጡ ከ150 በላይ መኪኖች አፋር ክልል ሰመራ ላይ ከቆሙ 2 ወር ሊሞላቸው ነው ተባለ፡፡
ለችግሩ መፍትሄ ብንጠይቅም ከጉምሩክ ኮሚሽንም ሆነ ከገንዘብ ሚኒስቴር ምላሽ አጥተናል ሲሉ የከባድ ተሽከርካሪ ባለቤቶችና ነጋዴዎች ተናግረዋል፡፡
የሰመራ ግምሩክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት በበኩሉ በሌሎችም ቅርንጫፎች መኪኖች መቆማቸውን ጠቅሶ ከላይ የሚሰጠንን ውሳኔ እየጠበቅን ነው ብለዋል፡፡
Comments