በኢትዮጵያ ከ30 እስከ 40 በመቶ የሚሆን የሰብል ምርት በማከማቻ ችግር ምክንያት እንደሚባክን ይነገራል።
TRACK

በኢትዮጵያ ከ30 እስከ 40 በመቶ የሚሆን የሰብል ምርት በማከማቻ ችግር ምክንያት እንደሚባክን ይነገራል።

Avatar

ጥር 25/2018

በኢትዮጵያ ከ30 እስከ 40 በመቶ የሚሆን የሰብል ምርት በማከማቻ ችግር ምክንያት እንደሚባክን ይነገራል።

መረጃዎች እንደሚያሳዩት ኢትዮጵያ አሁን ላይ ያላት የሰብል ማከማቻ 4 ነጥብ 8 ሚሊየን ቶን መያዝ የሚችል ነው።

78 በመቶው ዘመናዊ ማከማቻ ነው የተባለ ሲሆን ቀሪው እንደ ቆርቆሮ ባሉ ቁሳቁሶች የተገነባ እንደሆነ ተጠቅሷል።

Comments

Avatar