00:00
ጥቅምት 2፣2016
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ልዩ አማካሪ የአትዮጵያን የሰብአዊ መብት ሁኔታ በተመለከተ ያወጡትን ሪፖርት አንደማትቀበለው ኢትዮጵያ ተናገረች፡፡
መግለጫውንም ሃላፊነት የጎደለው እና ግድየለሽነት የታየበት ነው ሲል በመንግስታቱ ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ጠቅሷል ።
ንጋቱ ሙሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments
00:00