TRACK
በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ በሰሜኑ ጦርነት ስጋት አድሮባቸው ስራ አቁመው የቆዩ ባለሃብቶች ዳግም ወደ ማምረት ለመመለስ ፍቃደኝነታቸውን እያሳዩ ነው ተባለ
ጥር 19/2018
በመቀሌ ኢንዱስትሪ ፓርክ የነበሩ እና በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ስጋት አድሮባቸው ስራ አቁመው የቆዩ ባለሃብቶች ዳግም ወደ ማምረት ለመመለስ ፍቃደኝነታቸውን እያሳዩ ነው ተባለ።
መንግስትም መሰረተ ልማቶችን መልሶ ሊያሟላላቸው እና የተለያዩ ማበረታቻዎችን ሊሰጣቸው እንደተስማማ ሠምተናል። በአሁኑ ወቅት በኢነዱስሪ ፓርኩ እየሰራ ያለው አንድ ባለሃብት ብቻ ነው ተብሏል፡፡
Comments