ሰኔ 24፣ 2016
ኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ4 ቢሊየን ዶላር በላይ እያወጣች ነዳጅ ወደ ሀገር ውስጥ ታስገባለች፡፡
ነገር ግን በየጊዜው በመሀል ሀገር ስራና ቢዝነስ ባለበት ከተማ ነዳጅ ይጠፋል።
ግዜ እየጠበቀ በየማደያ ቸርቻሪዎች ጋር የሚታየው እረጃጅም ሰልፍና መንፏቀቅ ከየት የመጣ ነው?
ነዳጅ ገብቷል፤ ተገዝቷል ከተባለስ ለምን ሰልፍና የማደያ ላይ ትርምስ ጠባይ እየሆነ መጣ?
በዓመት ቢያንስ ከሶስት ግዜ በላይ ይህ ነገር በየማደያ አዳዮች ይታያል፡፡
Comments