በመተከል ዞን በመጭው ዓመት በ104 ትምህርት ቤቶች ትምህርት አይጀመርም
TRACK

በመተከል ዞን በመጭው ዓመት በ104 ትምህርት ቤቶች ትምህርት አይጀመርም

Avatar

ነሐሴ 19፣2015

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ መተከል ዞን በመጭው ዓመት በ104 ትምህርት ቤቶች ትምህርት አይጀመርም፡፡

በፀጥታ ችግር ምክንያት 107 ትምህርት ቤቶች የወደሙ ሲሆን መልሰው እየተጠገኑ ያሉት 3 ብቻ መሆናቸው ተነግሯል፡፡

ማርታ በቀለ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments

Avatar