ነሐሴ 3፣2015
በኢትዮጵያ እየታየ ያለው የሰላም እጦትና ተደጋግሞ የሚከሰተው ግጭት እንዳሳሰባት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ተናገረች፡፡
ቤተ ክርስቲያኒቱ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ በሰጠችው መግለጫ፤ ችግሮችን በሰላም ለመፍታትና ጠንካራ ህዝባዊ ትስስር ለመፍጠር በየጊዜው የሚነሱ ብሶቶችን በውይይት መፍታት ከመቼውም ጊዜ በላይ አስፈላጊ የሆነበት ጊዜ ላይ ነን ብላለች፡፡
ያሬድ እንዳሻው
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments