በኢትዮጵያ እየታየ ያለው የሰላም እጦትና ተደጋግሞ የሚከሰተው ግጭት እንዳሳሰባት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ተናገረች
TRACK

በኢትዮጵያ እየታየ ያለው የሰላም እጦትና ተደጋግሞ የሚከሰተው ግጭት እንዳሳሰባት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ተናገረች

Avatar

ነሐሴ 3፣2015

በኢትዮጵያ እየታየ ያለው የሰላም እጦትና ተደጋግሞ የሚከሰተው ግጭት እንዳሳሰባት የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ተናገረች፡፡

ቤተ ክርስቲያኒቱ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ በሰጠችው መግለጫ፤ ችግሮችን በሰላም ለመፍታትና ጠንካራ ህዝባዊ ትስስር ለመፍጠር በየጊዜው የሚነሱ ብሶቶችን በውይይት መፍታት ከመቼውም ጊዜ በላይ አስፈላጊ የሆነበት ጊዜ ላይ ነን ብላለች፡፡

ያሬድ እንዳሻው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar