የአፄ ቴዎድሮስ ሳይሆን አልቀረም የተባለ ጋሻ በእንግሊዝ  ሀገር ለጨረታ ሊቀርብ ነው
TRACK

የአፄ ቴዎድሮስ ሳይሆን አልቀረም የተባለ ጋሻ በእንግሊዝ ሀገር ለጨረታ ሊቀርብ ነው

Avatar

የካቲት 20፣2016

የአፄ ቴዎድሮስ ሳይሆን አልቀረም የተባለ ጋሻ በእንግሊዝ ሀገር ለጨረታ ሊቀርብ ነው፡፡

ኢትዮጵያ ጨረታው እንዲሰረዝ እና ቅርሱም እንዲመለስላት ጠይቃለች፡፡

ጋሻውን ለጨረታ ያቀረበው ግለሰብ ማንነት ባይታወቅም አጫራቹ ጋርላንድ የተባለው ድርጅት ግን ከሽያጭ የማገኘው 30 በመቶ ይቅርብኝ፤ ጨረታውን ግን መሰረዝ አልችልም ሲል መልስ ሰጥቷል፡፡

ተህቦ ንጉሴ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ጋሻ #አፄ_ቴዎድሮስ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar