በምርት እጥረት ምክንያት ለከተማዋ ሸማች በቂ ምርት ማቅረብ እንዳልቻለ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር ለሸገር ተናግሯል
TRACK

በምርት እጥረት ምክንያት ለከተማዋ ሸማች በቂ ምርት ማቅረብ እንዳልቻለ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር ለሸገር ተናግሯል

Avatar

መጋቢት 11፣2016

በአዲስ አበባ የተለያዩ የግብርናና የኢንዱስትሪ ምርቶችን በአንፃራዊነት በቅናሽ ዋጋ በማቅረብ ገበያውን ለማረጋጋት የተከወነው ስራ በቢሊዮን የሚገመት ዋጋ ያለው ምርት ቀርቦበታል ተባለ፡፡

ይሁንና በምርት እጥረት ምክንያት ለከተማዋ ሸማች በቂ ምርት ማቅረብ እንዳልቻለ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር ለሸገር ተናግሯል፡፡

ፋሲካ ሙሉወርቅ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የምርት_እጥረት #ሸማች

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar