ኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህን ተግባራዊ ለማድረግ በምትከውነው ስራ የውጭ ሃገር ዜጎች እንደሚሳተፉ በፖሊሲው ላይ ሰፍሯል
TRACK

ኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህን ተግባራዊ ለማድረግ በምትከውነው ስራ የውጭ ሃገር ዜጎች እንደሚሳተፉ በፖሊሲው ላይ ሰፍሯል

Avatar

ግንቦት 7፣2016

ኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህን ተግባራዊ ለማድረግ በምትከውነው ስራ የውጭ ሃገር ዜጎች እንደሚሳተፉ በፖሊሲው ላይ ሰፍሯል፡፡

በልዩ ዐቃቢ ህግ ይሳተፋሉ የተባሉ የውጭ ዜጎችን በመምረጡ ሂደት ላይ ሰፍሯል፡፡

በልዩ አቃቢ ህግ ይሳተፋሉ የተባሉ የውጭ ዜጎችን በመምረጡ ሂደት ከውድቀታቸው የምትማርባቸውን፣ ከስኬታቸውም በጎ ልምድ የምታገኝላቸውን መርምራ መምረጥ መቻል እንዳለባትም ባለሙያዎች እየመከሩ ነው፡፡

ትዕግስት ዘሪሁን

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የሽግግር_ፍትህ #የውጭ_ዜጎች

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar