ታህሳስ 4፣2016
ሴቶች በሚያርሱት፣ በሚያመርቱበት መሬት ይበልጥ ተጠቃሚ ያደርጋቸዋል የተባለለት የገጠር መሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም አዋጅ እየተሰናዳ መሆኑ ተሰማ፡፡
ረቂቅ አዋጁ ተዳፋት መሬቶች እንዳይታረሱ የሚከለክል መሆኑም ተነግሯል ፡፡
በረከት አካሉ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #እርሻ #የገጠር_መሬት_አስተዳደር #ሴቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments