የእስልምና ቅርሶች በሚገባ ባለመተዋወቃቸው ገቢ እየተገኘባቸው አይደለም ተብሏል
TRACK

የእስልምና ቅርሶች በሚገባ ባለመተዋወቃቸው ገቢ እየተገኘባቸው አይደለም ተብሏል

Avatar

ሚያዝያ 14፣2016

ኢትዮጵያ ዘመናትን ያስቆጠሩ የጎብኚዎች ቀልብ ሊስቡ የሚችሉ የእስልምና ቅርሶች ቢኖሩም በሚገባ ባለመተዋወቃቸው ገቢ እየተገኘባቸው አይደለም ተብሏል፡፡

በቱሪዝም ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ተቋማት እና ግለሰቦችም የእስልምና ቅርሶችን እንዲያስተዋውቁ ተጠይቀዋል፡፡

በረከት አካሉ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የእስልምና ቅርሶች #አልነጃሺ_ መስጅድ #ቃጥባሬ_መስጅድ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar