የካቲት 26፣2016
በቆዳ ስፋት በትንሽነቷ የምትታወቀው አውሮፓዊቷ ሀገር ማልታ ከኢትዮጵያ ጋር ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የመሰረተችው ነፃነቷን አግኝታ ብዙም ሳትቆይ ነው።
በአዲስ አበባ ኤምባሲዋን መክፈቷን ተከትሎ ደግሞ ግንኙነቱ እየጠነከረ መጥቷል።
በምትታወቅባቸው እንደ መድሃኒት፣ ኬሚካል፣ ፕላስቲክ እና ኤሌክትሮኒክስ ባሉ ምርቶች ኢትዮጵያን ለማገዝ ዝግጁ ነኝ እያለችም ነው።
ንጋቱ ረጋሣ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments