TRACK
በኢትዮጵያ የዳታ ማይኒንግ ሥራ የጀመሩ ሁለት ግዙፍ ኩባንያዎች ለአንድ ወር ግድም ለተጠቀሙበት የሀይል ፍጆታ ከ 2 ሚሊየን ዶላር በላይ እንደቆጠረባቸው ተሰማ
የካቲት 14፣2016
በኢትዮጵያ የዳታ ማይኒንግ ሥራ የጀመሩ ሁለት ግዙፍ ኩባንያዎች ለአንድ ወር ግድም ለተጠቀሙበት የሀይል ፍጆታ ከ 2 ሚሊየን ዶላር በላይ እንደቆጠረባቸው ተሰማ፡፡
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይልም በስምምነቱ መሰረት ክፍያውን ለመቀበል ጥያቄ አቅርቤያለሁ ማለቱን ለሸገር ነግሯል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #የኢትዮጵያ_ኤሌክትሪክ_ሀይል
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments