በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት በእፅ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ቁጥጥር እንዲጠብቅ ተጠየቀ።
TRACK

በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት በእፅ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ቁጥጥር እንዲጠብቅ ተጠየቀ።

Avatar

ጥር 16 2017

በአዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት በእፅ አዘዋዋሪዎች ላይ የሚደረገው ቁጥጥር እንዲጠብቅ ተጠየቀ።

በተለይ መነሻቸው ከደቡብ አሜሪካ ያደረጉ መንገደኞች ላይ ቁጥጥሩ እንዲበረታ ተጠይቋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በበኩሉ ችግሩ ያለው ከመንገደኞች መነሻ ሀገር (በአብዛኛው እንደ ብራዚል ያሉ የደቡብ አሜሪካ ሀገሮች) ባለ የቁጥጥር ማነስ እንጂ በእኔ ምክንያት አይደለም ብሏል።

አሁን አሁን የአደገኛ እፅ ዝውውር መልኩን እየቀያየረ ይገኛል።

እፅ አዘዋዋሪዎቹ ለውጥናቸው ማስፈፀሚያ እፁን ከላቲን አሜሪካም ሆነ ከናይጄሪያ ወደ ኤዢያ ወደ እነ ሆንግ ኮንግሀ፣ ቻይና፣ ሰሜን አሜሪካ፣ አውሮፓ ሀገሮች የሚያስተላልፋቸውን ሰዎች ይመለምላሉ፡፡

ጠቀም ያለ ዶላር እንደሚያታቅፏቸው ይነግሯቸዋል፡፡

Comments

Avatar