በየአፍሪካ የቡና ሳምንት ኤግዚቢሽን ላይ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓ እና ከሀገር ውስጥ ቡናን በማምረት እና በመላክ ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች እየተወያዩ ነው
TRACK

በየአፍሪካ የቡና ሳምንት ኤግዚቢሽን ላይ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓ እና ከሀገር ውስጥ ቡናን በማምረት እና በመላክ ስራ የተሰማሩ ድርጅቶች እየተወያዩ ነው

Avatar

የካቲት 1፣2016

በአዲስ አበባ በተከፈተው የአፍሪካ የቡና ሳምንት ኤግዚቢሽን ላይ ከአፍሪካ፣ ከአውሮፓ እና ከሀገር ውስጥ ቡናን በማምረት እና በመላክ ስራ ላይ የተሰማሩ በርካታ ድርጅቶች እየተወያዩ ነው፡፡

ኤግዚቢሽኑና ውይይቱ ለቀጣዮቹ ቀናት ይዘልቃሉ ተብሏል፡፡

የኔነህ ሲሳይ

#Ethiopia #ShegerWerewoch #ቡና #ቡናና_ሻይ_ባለስልጣን

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar