ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ ሀያላን ሀገራት የሚጣልባቸው ካሣ እንዲከፍሉ በህግ ለማስገደድ የሚያስችል ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተነገረ፡፡
TRACK

ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ ሀያላን ሀገራት የሚጣልባቸው ካሣ እንዲከፍሉ በህግ ለማስገደድ የሚያስችል ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተነገረ፡፡

Avatar

ጥቅምት 20፣2017

ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ ሀያላን ሀገራት የሚጣልባቸው ካሣ እንዲከፍሉ በህግ ለማስገደድ የሚያስችል ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተነገረ፡፡

ይህ የተባለው የክርስቲያን በጎ አድራጎት እና ልማት ማኅበራት ህብረት እያደረገው ባለው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ ነው፡፡

የህብረቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሱ ለገሰ(ዶ/ር) የጀርመን መንግስት በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት ጋር በመሆን ሀያላን ሀገራት በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚጣልባቸው ካሳ በህግ እንዲከፍሉ ለማድረግ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ነው ብለዋል፡፡

Comments

Avatar