TRACK
ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ ሀያላን ሀገራት የሚጣልባቸው ካሣ እንዲከፍሉ በህግ ለማስገደድ የሚያስችል ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተነገረ፡፡
ጥቅምት 20፣2017
ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተያያዘ ሀያላን ሀገራት የሚጣልባቸው ካሣ እንዲከፍሉ በህግ ለማስገደድ የሚያስችል ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ መጀመሩን ተነገረ፡፡
ይህ የተባለው የክርስቲያን በጎ አድራጎት እና ልማት ማኅበራት ህብረት እያደረገው ባለው የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ ነው፡፡
የህብረቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሱ ለገሰ(ዶ/ር) የጀርመን መንግስት በማደግ ላይ ካሉ ሀገራት ጋር በመሆን ሀያላን ሀገራት በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የሚጣልባቸው ካሳ በህግ እንዲከፍሉ ለማድረግ አቅዶ እየተንቀሳቀሰ ነው ብለዋል፡፡
Comments