በሲዳማ ክልል የቲቢ  ስርጭት ከፍተኛ መሆኑ ተነገረ
TRACK

በሲዳማ ክልል የቲቢ ስርጭት ከፍተኛ መሆኑ ተነገረ

Avatar

ሚያዝያ 11፣2016

በሲዳማ ክልል ያለው የቲቢ በሽታ ስርጭት ከፍተኛ መሆኑ ተነገረ፡፡

በክልሉ ለሌላ ህመም ወደ ህክምና ተቋማት ከሚመጡት ውስጥ 50 በመቶ ያህሉ ቲቢ በምርመራ ይገኝባቸዋል ተብሏል፡፡

በክልሉ ስርጭቱ የጨመረውን የቲቢ በሽታ መከላከል ላይ፤ ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ(USAID) ኢትዮጵያ በመድሐኒት እና ለምርመራ የሚያገልግሉ ዘመናዊ ማሽኖች በማቅረብ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግሯል፡፡

ምህረት ስዩም

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የቲቢ_በሽታ #ሲዳማ_ክልል #USAID #Tuberculosis #TB

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: @ShegerFMRadio102_1

Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar