ህገወጥ እርድ ሲፈፅሙ ተገኝተዋል የተባሉ 38 ልኳንዳ ቤቶች ላይ እርምጃ መወስዱ ተሰምቷል
TRACK

ህገወጥ እርድ ሲፈፅሙ ተገኝተዋል የተባሉ 38 ልኳንዳ ቤቶች ላይ እርምጃ መወስዱ ተሰምቷል

Avatar

የካቲት 25፣2016

በአዲስ አበባ ከተማ ጤንነቱ ያልተረጋገጠ ከሰባት ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የስጋ ምርት እንዲወገድ ተደርጓል ተባለ።

በከተማዋ ህገወጥ እርድ ሲፈፅሙ ተገኝተዋል የተባሉ 38 ልኳንዳ ቤቶች ላይ እርምጃ መወስዱም ተሰምቷል።

ምንታምር ፀጋው

#Ethiopia #ShegerWerewoch #የስጋ_ምርት #ስጋ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…

Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw

Website: https://www.shegerfm.com/

Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il

Comments

Avatar