ሰኔ 27፣2015
የገንዘብ የመግዛት አቅም እየወረደ በሄደ ቁጥር ሰዎች ተቀማጭ ገንዘብ ቢኖራቸው እንኳን ብሩን ከማስቀመጥ ይልቅ ነገ ሊወደድ ይችላል የሚሉት እቃ ላይ ማዋልን እንደሚመርጡ ይነገራል፡፡
ይህ ደግሞ ይበልጥ ግሽበቱን ያባብሰዋል እና መላ ይፈልጋል ይላሉ የዘርፉ ባለሙያዎች፡፡
ተመስገን አባተ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
ሰኔ 27፣2015
የገንዘብ የመግዛት አቅም እየወረደ በሄደ ቁጥር ሰዎች ተቀማጭ ገንዘብ ቢኖራቸው እንኳን ብሩን ከማስቀመጥ ይልቅ ነገ ሊወደድ ይችላል የሚሉት እቃ ላይ ማዋልን እንደሚመርጡ ይነገራል፡፡
ይህ ደግሞ ይበልጥ ግሽበቱን ያባብሰዋል እና መላ ይፈልጋል ይላሉ የዘርፉ ባለሙያዎች፡፡
ተመስገን አባተ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
https://bit.ly/33KMCqz
Comments