በአዲስ አበባ ከበዓሉ ዋዜማ እስከ ዛሬ መስከረም 2፣2017 ዓ.ም ባሉት ቀናት በትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
TRACK

በአዲስ አበባ ከበዓሉ ዋዜማ እስከ ዛሬ መስከረም 2፣2017 ዓ.ም ባሉት ቀናት በትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ

Avatar

00:00

መስከረም 2፣2017

ከበዓሉ ዋዜማ እስከ ዛሬ መስከረም 2 2017 ዓ.ም ባሉት ቀናት በትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡

የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል እንዴት አለፈ ስንል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽንን ጠይቀናል፡፡

የ��ሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ በሰጡን ምላሽ ከዋዜማው ጀምሮ በተከሰቱት የትራፊክ አደጋዎች የ4 ሴቶችና የ2 ወንዶች ሰዎች ይህወት አልፏል ብለዋል፡፡

በዚህም በበዓሉ ዋዜማ ጳጉሜ 5 ቀን በጉለሌ ክፍለ ወረዳ 6 ቀለበት መንገድ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ አንድ የ35 ዓመት ግለሰብ ህይወቱ አልፏል፡፡

Comments

Avatar

00:00