ሚያዝያ 22፣2016
በህገወጥ እርድ ምክንያት በየአመቱ ከ1.3 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ እያጣሁ ነው ሲል የአዲስ አበባ ቄራ ድርጅት ተናገረ፡፡
81 ልኳንዳ ቤቶችን ከህገወጥ እርድ ጋር በተያያያዘ መታሸጋቸውን ድርጅቱ ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ተናግሯል፡፡
ምንታምር ፀጋው
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ህገወጥ_እርድ #ልኳንዳ_ቤቶች
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Youtube: http://tiny.cc/ShegerFM1021Radio
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments