TRACK
የሶማሌላንድን እና የሶማሊያን የአየር ክልል ደህንነት የሚጠብቁ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሙሉ ለሙሉ ኢትዮጵያ ያሰለጠነቻቸው ናቸው ተባለ
ጥር 3፣2016
የሶማሌላንድን እና የሶማሊያን የአየር ክልል ደህንነት የሚጠብቁ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ሙሉ ለሙሉ ኢትዮጵያ ያሰለጠነቻቸው ናቸው ተባለ፡፡
የደቡብ ሱዳን ሰልጣኞችም በቅርቡ ወደ አዲስ አበባ ለትምህርት ይመጣሉ ተብሏል፡፡
ቴዎድሮስ ወርቁ
Ethiopia #ShegerWerewoch #የአየር_ክልል
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments