ታህሳስ 17/2018
የህፃናትን መብት ለማስጠበቅና ለመብት ጥሰት በተጋለጡ ጊዜም የሚያስፈልጋቸውን እገዛ እንዲያደርግ መንግስት በፈረማቸው አለም አቀፍ ስምምነቶች የሚገደድ ቢሆንም በበቂ ሁኔታ ሃላፊነቱን እየተወጣ አይደለም ተብሏል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከግጭቶችም ጋር ተያይዞ በብዛት ህፃናት ለተለያየ የመብት ጥሰቶች እየደረሰባቸው መሆኑ ይነገራል፡፡
ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…..
ፋሲካ ሙሉወርቅ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Website፡ https://www.shegerfm.com/
YouTube : https://youtube.com/@shegerfm1021radio?si=MIGhci0wINMYwCmw
Telegram : https://t.me/ShegerFMRadio102_1
Facebook፡ https://web.facebook.com/Sheger102.1
WhatsApp : https://whatsapp.com/channel/0029VaAOnG9J3juypE0M4G1O
X : https://x.com/shegerfm?s=2
Comments