ጥር 14/2018
ከቻይና እና ከብራዚል ጋር ፍርደኞች ማስተላለፍ የሚያስችል አዋጅ ፀደቀ፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች የአዋጁ እንዴት ተፈፃሚ ይሆናል? በሚል ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 5ኛ ዓመት ስራ ዘመን 8ኛ መደበኛ ስብሰባው፤ ኢትዮጵያ ከቻይና፣ ከብራዚልና ከደቡብ አፍሪካ መንግስታት ጋር በወንጀል የሚፈለጉ ሰዎችንና ፍርደኞችን ለማስተላለፍ ያደረገችው ስምምነትን የተመለከቱ 3 ረቂቅ አዋጆችን አስመልክቶ ከህግና ፍትህ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የቀረቡለትን የውሳኔ ሃሳቦች መርምሮ ረቂቅ አዋጆች በመመርመር አፅድቋል፡፡
Comments