TRACK
ንግድ ፍቃድ ሳያወጡ እና ምክንያታዊ ያልሆነ ዋጋ ሲጨምሩ ነበር የተባሉ 12,000 የሚሆኑ ነጋዴዎች መያዛቸውን ከንቲባ አዳነች አበቤ ተናገሩ፡፡
ጥር 29/2018
ንግድ ፍቃድ ሳያወጡ እና ምክንያታዊ ያልሆነ ዋጋ ሲጨምሩ ነበር የተባሉ 12,000 የሚሆኑ ነጋዴዎች መያዛቸውን ከንቲባ አዳነች አበቤ ተናገሩ፡፡
ከንቲባዋ ይህን ያሉት የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ በተካሄደበት ወቅት ነው፡፡
Comments