ግንቦት 11 2017
በአንድ ወቅት ድንገት የኢትዮጵያ የውሃ ክፍሎች የወረረው የእንቦጭ አረምን ለማጥፋት ብዙ ርብርብ ተደርጓል፡፡ጣና ሐይቅ ላይ ቀድሞ የታየው አረም በአጭር ጊዜ ወደሌሎቹም ተስፋፍቷል፡፡
ሌሎች የአረም ዓይነቶችም በኢትዮጵያ ሐይቆች ዙሪያ መከሰታቸውም ይነገራል፡፡
ለመሆኑ የእንቦጭ እና የሌሎች ወራሪ አረሞች መስፋፋትና የመከላከል ስራው ምን ደረጃ ላይ ይሆን?
ግንቦት 11 2017
በአንድ ወቅት ድንገት የኢትዮጵያ የውሃ ክፍሎች የወረረው የእንቦጭ አረምን ለማጥፋት ብዙ ርብርብ ተደርጓል፡፡ጣና ሐይቅ ላይ ቀድሞ የታየው አረም በአጭር ጊዜ ወደሌሎቹም ተስፋፍቷል፡፡
ሌሎች የአረም ዓይነቶችም በኢትዮጵያ ሐይቆች ዙሪያ መከሰታቸውም ይነገራል፡፡
ለመሆኑ የእንቦጭ እና የሌሎች ወራሪ አረሞች መስፋፋትና የመከላከል ስራው ምን ደረጃ ላይ ይሆን?
Comments