በገና በዓል ወቅት የሀይል መቆራረጥ እንዳይፈጠር የቅድመ ዝግጅት ስራዬን አጠናቅቄአለሁ ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ተናገረ።
በበዓሉ እለት እና በዋዜማው የሀይል መቆራረጥ አንዳይኖርም አስቀድሞ የጥገና ስራ እየተሰራ ነው ብሏል፡፡
በገና በዓል ወቅት የሀይል መቆራረጥ እንዳይፈጠር የቅድመ ዝግጅት ስራዬን አጠናቅቄአለሁ ሲል የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ተናገረ።
በበዓሉ እለት እና በዋዜማው የሀይል መቆራረጥ አንዳይኖርም አስቀድሞ የጥገና ስራ እየተሰራ ነው ብሏል፡፡
Comments