የካቲት 7 2017
ከኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ኮንዶምን የሚጠቀሙት ወንዶች 20 በመቶ ብቻ መሆናቸውንና የሴቶቹ ቁጥር 50 በመቶ እንደሚደርስ ጥናት አሳየ፡፡
ባለፈው 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የተከወነው የማህበረሰብ ጤና ጥናት ይህንን አሳይቷል፤ለዚህ ደግሞ የኮንዶም እጥረት እና የማህበረሰቡ ግንዛቤ ማነስ በምክንያትነት ይጠቀሳሉ፡፡
ይህ የተባለው በየዓመቱ የካቲት 6 የሚከበረው የዓለም የኮንዶም ቀን በፖሊስ ሆስፒታል በተከበረበት ወቅት ነው፡፡
Comments