ከኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ኮንዶምን የሚጠቀሙት ወንዶች 20 በመቶ ብቻ መሆናቸውንና የሴቶቹ ቁጥር 50 በመቶ እንደሚደርስ ጥናት አሳየ፡፡
TRACK

ከኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ኮንዶምን የሚጠቀሙት ወንዶች 20 በመቶ ብቻ መሆናቸውንና የሴቶቹ ቁጥር 50 በመቶ እንደሚደርስ ጥናት አሳየ፡፡

Avatar

የካቲት 7 2017

ከኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ኮንዶምን የሚጠቀሙት ወንዶች 20 በመቶ ብቻ መሆናቸውንና የሴቶቹ ቁጥር 50 በመቶ እንደሚደርስ ጥናት አሳየ፡፡

ባለፈው 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ የተከወነው የማህበረሰብ ጤና ጥናት ይህንን አሳይቷል፤ለዚህ ደግሞ የኮንዶም እጥረት እና የማህበረሰቡ ግንዛቤ ማነስ በምክንያትነት ይጠቀሳሉ፡፡

ይህ የተባለው በየዓመቱ የካቲት 6 የሚከበረው የዓለም የኮንዶም ቀን በፖሊስ ሆስፒታል በተከበረበት ወቅት ነው፡፡

Comments

Avatar