የካቲት 15፣2016
በትግራይ ክልል በጦርነቱ የወደሙ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት እና ለማደስ የአለም ባንክ ከሰጠው 300 ሚሊዮን ዶላር ውስጥ; በትግራይ ክልል አምስት ወረዳዎች 25 ሚሊዮን ዶላር በማውጣት የጥገና ስራዎች መሰራታቸው ተሰማ፡፡
የኔነህ ሲሳይ
#Ethiopia #ShegerWerewoch #ትግራይ #የወደሙ_ተቋማት #የአለም_ባንክ #UNOPS
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…
Telegram: https://tinyurl.com/yc6tfzsw
Website: https://www.shegerfm.com/
Tiktok: https://bit.ly/44Dd6Il
Comments